Addis Abeba, 3 luglio 2025
Agli alunni
Ai genitori
dell’ISIO
Sede
Oggetto: APERTURA UFFICI DI SEGRETERIA
Si comunica che dal 7 luglio 2025 al 22 agosto 2025 gli uffici di segreteria effettueranno il seguente orario: 7:30 – 13:30.
Il ricevimento dell’utenza avverrà il martedì dalle 9:00-alle 11:00 e il giovedì dalle 11:00 alle 13:00
Cordiali Saluti
La Dirigente Scolastica
Marina Venturella
—————————————————————————————————————
Subject: ADMINISTRATIVE OFFICE OPENING HOURS
Please note that from July 7, 2025 to August 22 2025, the administrative offices will be open from 7:30 a.m. to 1:30 p.m.
The office will be open to the public on Tuesdays from 9:00 a.m. to 11:00 a.m. and on Thursdays from 11:00 a.m. to 1:00 p.m.
The Headmistress
Marina Venturella
—————————————————————————————————————
ለተማሪዎች በሙሉ
ለወላጆች
ባሉበት
ጉዳዩ :- የአስተዳደር ቢሮ እንግዳ የመቀበያ ሰዓት ።
ከሰኞ ሰኔ 30 ቀን 2017 ዓ.ም. አስክ ዓርብ ነሐሴ 16 2017 ዓ.ም. ድረስ የአስተዳደር ቢሮዎች የስራ ሰአት ከጠዋቱ 1፡30 እስክ 7፡30 ክፍት ሆነው እንደሚቆዩ ከወዲሁ እናሳውቃለን ።
ነገር ግን የእንግዳ መቀበያ ቀኖቹ ማክስኞ ከጠዋቱ 3፡00 እስክ 5፡00 ሰአት እና ሃሙስ ከቀኑ 5፡00 ሰአት እስክ 7፡00 ሰአት ድረስ መሆኑን እናሳስባለን ።
ከሠላምታ ጋር
የት/ቤቱ ርዕሰ መምህር
ማሪና ቬንቱሬላ