Si comunica alle Gentili Famiglie, agli Studenti e al Personale Scolastico che, a causa di una visita istituzionale, questo Istituto rimarrà chiuso nella giornata di venerdì 13 febbraio 2026.
Le attività didattiche e amministrative riprenderanno regolarmente sabato 14 febbraio 2026.
Si precisa che, nella giornata di sabato 14 febbraio:
– la Scuola Primaria seguirà il seguente orario: 09:00 – 14:00;
– tutte le altre classi svolgeranno regolare orario scolastico.
Cordiali saluti,
La Dirigente Scolastica
Marina Venturella
የተከበራችሁ ወላጆች ፣ ተማሪዎች እና የትምህርት ቤት ሰራተኞች አርብ ፣ የካቲት 6 ቀን 2018 ዓ.ም. በተቋማችን ጉብኝት ስለሚኖር ይህ ትምህርት ቤት ዝግ ሆኖ ይቆያል ።
መደበኛ የማስተማር እና የቢሮ እንቅስቃሴዎች ቅዳሜ ፣ የካቲት 7 ቀን 2018 ዓ.ም. በመደበኛ እንደሚቀጥሉእንገልጻለ ን ።
የካቲት 7 ቀን 2018 ዓ.ም. የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት የሚከተለው መርሃ ግብር ይኖረዋል፡
– ከጠዋቱ 9፡00 እስከ 8፡00 ሰዓት ይማራሉ ፤
– ሌሎች ሁሉም ክፍሎች ደግሞ መደበኛ የትምህርት መርሃ ግብራቸውን ይከተላሉ ።
ከሠላምታ ጋር
የት/ቤቱ ርዕሰ መምህሯ
ማሪና ቬንቱሬላ